የእንገሊዝ ፕሪሚየር ሊግ !
በተመሳሳይ ሰዓት የተደረጉ ሶስት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ሲጠናቀቅ የተለያዩ ውጤቶች ተመዝግበዋል ።
ኒውካስትል ዩናይትድ ለመጀመሪያ ጊዜ በሶስት ተከታታይ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ ከ ቅጣት ምት ግብ አስቆጥረዋል ።
ኬረን ትሪፔ ለቶተንሀም እና አትሌቲኮ ማድሪድ ከ 200 ጨዋታዎች በላይ አድርጎ ያስቆጠራቸውን ግቦች በኒውካስትል በሁለት ጨዋታዎች አስቆጥሯል ።
ተጠናቀቀ | በርንሌይ 0-1 ሊቨርፑል
ተጠናቀቀ | ኒውካስትል 1-0 አስቶን ቪላ
ተጠናቀቀ | ቶተንሀም 0-2 ዎልቨስ
Join &Share @FantasyEthiopia