የእንገሊዝ ፕሪሚየር ሊግ !
በተመሳሳይ ሰዓት የተደረጉ ሶስት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የመጀመሪያው አጋማሽ ሲጠናቀቅ የተለያዩ ውጤቶች ተመዝግበዋል ።
ራሁል ጂሚኔዝ ከ ቶተንሀም ጋር ባደረጋቸው የመጨረሻ የሜዳ ውጪ ጨዋታዎች ላይ በሶስቱም አጋጣሚዎች ግብ አስቆጥሯል ።
ከ 2018/19 የውድድር አመት በኋላ እንደ ቨርጅል ቫን ዳይክ እና ጆኤል ማቲፕ ብዙ ዱዌሎችን ያሸነፈ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተጫዋች የለም ።
እረፍት | በርንሌይ 0-1 ሊቨርፑል
እረፍት | ኒውካስትል 1-0 አስቶን ቪላ
እረፍት | ቶተንሀም 0-2 ዎልቨስ
Join &Share @FantasyEthiopia