እንደ ሚሲ እና ሮናልዶ እግር ኳስን አይቆጣጠሩም ! የ ባየር ሙኒኩ ፖላንዳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሮበርት ሊቫንዶቨስኪ ስለ ኪሊያን ምባፔ እና ኤርሊንግ ብራውት ሀላንድ ተከታዩን አስተያየት ሰጥቷል ። " በቀጣዩቹ አመታት ሊዮኔል ሜሲ እና ክርስትያኖ ሮናልዶ ላለፉት 12 አመታት እግር ኳስን በተቆጣጠሩበት መንገድ ኪሊያን ምባፔ እና ኤርሊንግ ብራውት ሀላንድ እግር ኳስ ይቆጣጠራሉ የሚል እምነት እንደሌለው " ሲል ተደምጧል ። Join &Share @FantasyEthiopia 1.1K views., 13:04