" ነፃነት ሰጥቶናል " የ መርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን ፍራንክ ላምፓርድን አዲሱ አሰልጣኛቸው አድርገው ከሾሙት በኋላ በቡድኑ ውስጥ እንግሊዛዊው አሰልጣኝ መነቃቃት ፈጥሯል ። ሜሼል ኪን ስለ አዲሱ አሰልጣኝ ሲናገር " የልምምዳችን ጫና በአዲሱ አሰልጣኝ ስር ጨምሯል ፤ ኳሶችን እንድንቀባበል እና ያለንን እንድናወጣ ነፃነትን ሰጥቶናል ይሄም በክለቡ ውስጥ ልዩነቶችን እየፈጠረ ይገኛል " ሲል ተደምጧል ። Join &Share @FantasyEthiopia 1.0K views., 12:20