Get Mystery Box with random crypto!

Fano Network

የቴሌግራም ቻናል አርማ fanonetwork — Fano Network F
የቴሌግራም ቻናል አርማ fanonetwork — Fano Network
የሰርጥ አድራሻ: @fanonetwork
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 6.86K
የሰርጥ መግለጫ

የአማራ ሕዝብ ከእጥፋት እና ከመከራ
መውጫ መንገድ ፋኖነት ብቻ ነው!!!
ፋኖነት የአባቶቻችን ውርስ መንገድ ነው።
https://t.me/FanoNetwork

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-12-11 21:51:17
508 views18:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 21:51:06
519 views18:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 21:49:52
483 views18:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 21:49:45 ጀግናን ጀግና ይወደዋል!!!

በዛሬው ዕለት በተካሄደው የምስራቅ አማራ ፋኖ የዝክረ ሰማዕታት ዝግጅት ላይ የጀግናው እሸቴ ሞገስ እና የልጁ የይታገሱ እሸቴ ምስል በስጦታ ለፋኖዎቹ ተበርክቷል! ከዚህ በተጨማሪ የአማራ አለኝታዎቹ የምስራቅ አማራ ፋኖ ዋና አዛዥ ዋርካው ምሬ ወዳጆ እና የጎንደር አማራ ፋኖው ሻለቃ ሰፈር መለስ በምሥራቅ አማራ ፋኖ የዝክረ ሰማዕታት ዝግጅት ላይ ተገኝተዋል!!!

@FanoNetwork
509 viewsedited  18:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 20:31:25
1.1K views17:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 20:31:01
1.1K views17:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 20:30:24 የታገቱ የደንቢዶሎ ዩኒቨርስቲ የአማራ ተማሪዎች።

የታጋች ተማሪዎች ስም ዝርዝር:_

1) ቤዛ ተሾመ 5ኛ አመት የአርክቴክቸር ተማሪ ከአዲስአበባ ፣

2) ሰይዳ  5ኛ አመት የመካኒካል ተማሪ ከደባርቅ ፣

3) ማህሌት 4ኛ አመት የማኔጅመንት ተማሪ ከደብረ ማርቆስ ፣

4) ሲሳይ 4ኛ አመት ሳይኮሎጂ ከደብረ ማርቆስ ፣

5) ደጀን 4ኛ አመት ኮምፒቱሽናል ሳይንስ ከ ደቡብ ጎንደር ፣

6) ኪሮስ 5ኛ አመት ሲቪል ኢንጂነር ከባህርዳር ፣

7) ቀኑ መለስ 4ኛ አመት ባዮ ቴክኖሎጂ  ከጎንደር ፣

8) ቡዛዬሁ 4ኛ አመት ኮምፒቱሽናል ሳይንስ አከባቢው ያልታወቀ እና 

9) ብርሀኑ 5ኛ አመት ሲቪል ኢንጂነሪንግ ከባህርዳር መሆናቸው ታውቋል።

በተጨማሪም ሌሎች የታገቱ ተማሪዎች እንዳሉ ሮሃ የደረሳት መረጃ ያመለክታል።

በጉዳዩ ላይ የሚኖሩ ዝርዝር መረጃዎችንም ተከታትለን የምናደርስ ይሆናል።

ከሶስት ዓመት በፊት ህዳር 25/2012 ዓ. ም 17 የአማራ ተወላጅ ተማሪዎች በኦነግ ሸኔ ታጣቂ ቡድን ታግተው እንደ ድንች ተከታትፈው መገደላቸው ይታወቃል።

@FanoNetwork
1.0K views17:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 20:13:11
1.1K views17:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 20:12:32
1.1K views17:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 20:12:18 ኦነግ ሸኔ ተጨማሪ 10 ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ የሚማሩ የአማራ ተማሪዎችን አግቷል!

ስልኬን ስከፍት ከቤተሰቦቻቸው ተደጋጋሚ ልጆቻቸው መታገታቸውን የሚያሳይ መረጃ  ደረሰኝ! ከዚህ ውስጥ

“ሰላም እንዴት ናችሁ፣ ተመቸው  እባላለሁ  የአጎቴ ልጅ ደምቢዶሎ ዩንቨርሲቲ ነበር የምትማረው። በ 29/03/2015 ዓ.ም ነበር ግቢ ጠርቶ  ከ አ/አ የሄደችው። ዛሬ በ02/04/2015 ዓ.ም ጠዋት ደውላ ጊምቢ ላይ ከ10 ተማሪዎች ጋር በሸኔ እንደታገተች ደውላ ለቤተሰብ ተናገረች፡፡ ምን ላደረግ?” ይላል!

ከጎሊሶ ወጣ ብላ ከምትገኘው አይራ ጫካ ውስጥ የተሳፈሩበትን መኪና አስቁመው መታወቂያቸውን አይተው ወደ ጫካ ይዘዋቸው እንደሄዱ ለማረጋገጥ ችያለሁ። ከታገቱት መካከል እነዚህ እህቶች ይገኙበታል!!!

@FanoNetwork
1.1K views17:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ