By the way ...... ይሄ ተግባር ብልጽግናን በአራት አቅጣጫ ይመጠቅመዋል። ፩. የአንድ ሲኖዶስ ጥያቄ ብሔር ጥያቄ ( የአማራ) እንጂ የመላው ኦርቶዶክሳዊ ጥያቄ አይደለም ብሎ ለመፈረጅ። [ ያው በግድ ጨፍኑ እና ላሞኛችሁ።] ፪. መንግሥት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የመሸጉ ቡድኖች መፈንቅለ መንግሥት ሞከሩብኝ ብሎ በተዋህዶ ውስጥ ያሉ የነቁ... የሚያነቁ... የሚያስተባብሩ ወጣቶችን ለማሰር እና አልፎም ለመግደል። ፫. የኦርቶዶክስ አባቶች የአንድ ሲኖዶስን ተጋድሎ ከመምራት ከፍታ ወርደው .....እኛ ይህን አልፈፀምንም የሚል ማስተባበያ ውስጥ እንዲገቡ እና ጊዜያቸውን እኛ አልፈፀምንም ወጣቶችም እንዳትፈፅሙ በሚል ምክር ብቻ እንዲገታ ለማድረግ። ፬. ተገንጣዩን ቡድን የጻድቃን ሲኖዶስ አስመስሎ ለማቅረብ። ይህንን ተግባር ቀድመን እናክሽፍ። ሼር አድርጉ። ተቀላቀሉ @MereidAmhara @MereidAmhara 93 views15:29