Get Mystery Box with random crypto!

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲስተም ማዘመኛ ሥራ ላይ የተፈጠረውን ክፍተት በመጠቀም መጋቢት 6 ቀን 2 | FBC (Fana Broadcasting Corporate)

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲስተም ማዘመኛ ሥራ ላይ የተፈጠረውን ክፍተት በመጠቀም መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም ከ 95 ሺህ እስከ 80 ሺህ ያለአግባብ የወሰዱትን ገንዘብ ያልመለሱ ግለሰቦች ምስል ይፋ ሆኗል፡፡

የምስል እና ሌሎች መረጃዎችን ለመመልከት ይህን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡፡

https://combanketh.et/customer-round-three