በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲስተም ማዘመኛ ሥራ ላይ የተፈጠረውን ክፍተት በመጠቀም መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም ከ 95 ሺህ እስከ 80 ሺህ ያለአግባብ የወሰዱትን ገንዘብ ያልመለሱ ግለሰቦች ምስል ይፋ ሆኗል፡፡ የምስል እና ሌሎች መረጃዎችን ለመመልከት ይህን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡፡ https://combanketh.et/customer-round-three 12.8K views16:44