ይሄን ግጥም የፃፍኩት ከሁለት አመት በፊት ቡታጅራ ከተማ ውስጥ አርሴማ ቤተክርስቲያን በር ላይ መንታ ልጆች ይዛ የተቀመጠች ምስኪን የኔ ቢጤ እናት አይቼ ነበር። ልጆቿን እያጫወተች................ > . ከሩቅ ይታየኛል ካድማስ ወዲያ ማዶ አይመሽ ወይ አይነጋ፤ አይከርም ወይ አይበጋ፤.......... ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት! @eyetaye12 @eyetaye12 @eyetaye12 @eyetaye12 331 viewsedited 19:21