ኮቪድ-19 ባለፋት 24 ሰዓት በአሜሪካና ብራዚል! እንደ #worldometers መረጃ ባለፉት 24 ሰዓት በአሜሪካ 38,386 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ808 ሰዎች ህይወት አልፏል። በብራዚል ደግሞ 40,995 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያቸው ሲረጋገጥ የ1,103 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው አልፏል። 3.4K viewsedited 07:56