በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ላይ ከአንድ ሚልዬን በላይ ተፈታኞቹ ፈተናውን የሚወስዱ ሲሆን ከ200,000 የማይበልጡት ተማሪዎች ብቻ ወደ ዩንቨርስቲ ይገባሉ ምክንያቱም የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የመቀበል አቅማቸው ከ200,000 የማይበልጥ በመሆኑ ነው። ለተጨማሪ መረጃ የዩቲውብ ቻናላችንን ይጎብኙ https://youtube.com/channel/UCgmzpzIOElQB2v1JZtkjKQg?sub_confirmation=13 508 views16:01