የተማሪዎች ሀሳብ ሰላም እንዴት ናችሁ በሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን እኔ የአክሱም የዩንቨርስቲ 3ኛ ዓመት የባዮቴክኖሎጂ ተማሪ ነኝ ከመቐሌ ወደ ቤተሰብ ሲሄዱ የተገደሉት ተማሪዎች እጅግ የሰዝናል ተምረን ሰው እንሆነለን ብሎ ሂዶ መሞት እጅግ የሰዝናል የሆነው ሁኖል እና ደግሞ እኛም ሂደን መሞት የለብንሞ ፍትሕ ከመንግሥት የሰጠን ከቤት መስቆየት መፍትሔ አይደለም መንግስት መፍትሔ ከልሰጠ ግን እኛም እንደዚህ ነን በቤት የለንም ወደሆለ ስለ ሆነ እየተጨነቅን የሄዱትም እየሞቱ በጣም አዝኛለሁ ስለዚህ እውነት መንግስት ከለ ፍትሕ የሰጠን ፍትሕ ፍትሕ ፍትሕ ለአክሱም ዩንቨርስቲ ነበር ተማሪዎች እንዲሁም ለአዲግራት ዩንቨርስቲ ተማሪዎች !!! T M እባላለሁ ከአዲግራት ዩኒቨርስቲ ፋርማሲ ሶስተኛ አመት መንግስት ለምን አያስብልንም ጉዳዩ ቀላል ይመስለኛል ለምን ወደተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች አንበተንም ይህን ሁሉ አመት የለፋንበት ባዶው ሲቀር አይከብድም ወይ? ስንት ተማሪ ተስፋ ቆርጧል ትምህርት ሚኒስቴር ለምን ዝም ብሎ ያያል። እባካችሁ ከነዚህ ተማሪዎች መሀል ሀገር ሚመራ አለ ዶክተር አለ መሀንዲስ አለ መምህር አለ ስንቱን ልጥቀስ ፍትህ ለአዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ትኩረት ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት @ethiouniversity1bot Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 ╚═══════════╝ 615 viewsedited 17:41