ሰላም r እባላለው የአክሱም ዮኒቨርስቲ fresh ተማሪ ነኝ አሁን ላይ ስለግቢያችን የምንሰማው ነገር አሳሳቢ ነው አብዛኞቹ በያሉበት ሀገር የግል ኮሌጅ እየተመዘገቡ ነው ። ውጤቱን ይዞ የመጣ ካቆሙበት እየቀጠለ ይዞ ያልመጣ ከfresh እየጀመረ ነው ሁሉም ተስፋ በመቁረጥ ላይ ይገኛል። የሚመለከተው አካል መፍትሄ እንዲፈልግልን ማለትም ወደሌላ ጊቢ ገብተን እንድንማር እንዲያደርግልን ይገባል ። ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት @ethiouniversity1bot Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 ╚═══════════╝ 2.5K viewsedited 19:47