Get Mystery Box with random crypto!

ተግባር ተኮር ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ የተለየው ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም. ወደ ትግበራ ይ | 🇪🇹ኢትዮ University

ተግባር ተኮር ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ የተለየው ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም. ወደ ትግበራ ይገባል፡፡

ተቋሙ ተግባር ተኮር ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ መሆን የሚያስችለውን የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ማጠናቀቁን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፋሪስ ደሊል (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡

ግብርና፣ ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ፣ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ እንዲሁም የጤና ዘርፍ የዩኒቨርሲቲው የትኩረት መስኮች መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡

በአራቱም የዩኒቨርሲቲው ኮሌጆች የተግባር ትምህርት ለመስጠት የሚያስችሉ ቤተ-ሙከራዎች የመገንባትና የማጠናከር ሥራዎች መከናወናቸውን ጠቁመዋል፡፡

የመምህራን አቅም መገንባት፣ የተጨማሪ የዳታ ማዕከል ግንባታ፣ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አቅም ማጎልበት እንዲሁም የሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶች ማሟላት ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ፕሬዝዳንቱ ጠቅሰዋል፡፡ #ኢፕድ

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝