በ2016 ዓ.ም ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የካቲት 20 እና 21/2016 ዓ.ም መካሔዱ ይታወቃል፡፡
ነገር ግን በተለያዩ ምክንያቶች ሳትመዘገቡ የቀራችሁ ተማሪዎች እሰከ ነገ
መጋቢት 6/2016 ዓ.ም ብቻ መመዝገብ እንደምትችሉ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚═══════════╝