#WachemoUniversity
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ
መጋቢት 9 እና 10/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ተመዝጋቢዎች በንግስት እሌኒ መታሰቢያ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በመገኘት የሥራ ቅጥር መፈፀም እንዳለባችሁ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ለምዝገባ እና ለሥራ ቅጥር የሚያስፈልጉ አስፈላጊ ሰነዶችን ከላይ ከተያያዘው የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ይመልከቱ።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚═══════════╝