#MaddaWalabuUniversity በ2016 ዓ.ም ለቀዶ ሕክምና እና ለማህፀንና ፅንስ ሕክምና ስፔሻሊቲ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ መጋቢት 12 እና 13/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። በተጠቀሱት ቀናት ብቻ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር (ጎባ ካምፓስ) በአካል በመገኘት ምዝገባ አድርጉ የተባለ ሲሆን ትምህርት መጋቢት 16/2016 ዓ.ም እንደሚጀምር ተገልጿል። ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0 Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 ╚═══════════╝ 15.9K viewsedited 08:48