የጊዜ ልዩነት በኢትዮጵያ
በምስራቁ ጫፍ በሚገኘው ኦጋዴን እና በምዕራብ ጫፍ በሚገኘው አኮቦ መካከል የ1639km ልዩነት ያለ ሲሆን በሁለቱ ጫፎች መካከል ደግሞ የአንድ ሰአት ልዩነት አለ ይሄም ማለተ ኦጋዴን ላይ ቀድሞ ይጨልማል ቀድሞ ይነጋል ወይም የአኮቦ ሰአት ከኦጋዴን ሰአት በአንድ ሰአት የተንቀራፈፈ ነው።
ይሁን እንጂ ለአሰራር እንዲያመች ተብሎ ሁለቱም ቦታዎች ላይ ያሉት ሰአቶች የጊዜ ክልላቸው (UTC+03:00) ተደርጓል ወይም አንድ አይነት አቆጣጠር አንዲከተሉ ተደርጓል
ምንጭ - geography of Ethiopia and the Horn
ለተጨማሪ መረጃ የዩቲውብ ቻናላችንን ይጎብኙ
https://youtube.com/channel/UCgmzpzIOElQB2v1JZtkjKQg?sub_confirmation=13