የናሳ ተቋም ጨረቃ ላይ ኤሌክትሪክ ሊያመነጭ ነው።
የ "nuclear reactor" መንገድን በመጠቀም ይፈጠራል የተባለው ኤልክትሪክ እስከ 2024 ድርስ ተጠናቆ ወደ ሰራ ይገባል ተብሏል።
በዚህ መንገድ የሚመነጨው ኤሌክትሪክ እስከ 1kw ይደርሳል ተብሏል ይሄም ኢነርጂ የሰው ልጆች በ2024 የጨረቃ ምድር ላይ ሲያርፉ ለተለያዩ አገልግሎቶች ይውላል ተብሏል።
የዩቲውብ ቻናላችንን subscribe ለማድረግ ወይም የለቀቅናቸውን ቪዲዮዎች ማየት ለምትፈልጉ በዚህ ሊንክ ታገኙታላቹ
https://youtube.com/channel/UCgmzpzIOElQB2v1JZtkjKQg?sub_confirmation=1