በኬንያ ምንም አይነት የህግ ትምህርተ ሳይወስድ በሐሰተኛ ትምህርት ማስረጃ ጠበቃ ሆኖ የሰራ ግለሰብ ተያዘ ግለሰቡ 26 ክሶችን ጠበቃ ሆኖ ሁሉንም ረቷል። ነገር ግን በህግ የዲፕሎማም ሆነ የዲግሪ ት/ ት የሌለው መሆኑም ተረጋግጣል ሲሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ሰሞኑን ዘግበዋል። 27ኛው ክስ የራሱ መሆኑ ነው እንግዲ! @ETHIOSTUDENTS @ETHIOSTUDENTS 13.1K viewsedited 20:34