የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ወደየተመደቡበት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግባት ጀምረዋል የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች እስከ ነገ ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም ወደተመደቡበት ተቋም ይገባሉ። ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም አጠቃላይ ገለጻ ይሰጣቸዋል። የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ከሐምሌ 25 እስከ 28/2015 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ @ETHIOSTUDENTS @ETHIOSTUDENTS 14.1K views05:20