#ETHIOPIA ለወራት ያህል በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ተጥሎ የነበረው ገደብ መነሳቱን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከቤተሰቦቹ ለማረጋገጥ ችሏል። ቴሌግራም፣ ዩትዩብ ፣ ፌስቡክ መሰል ማህበራዊ ሚዲያዎች ከወራት በፊት በተጣለባቸው ገደብ ያለ VPN መስራት እንዳቆሙ ይታወቃል። ዛሬ ከሰዓታት በፊት ግን እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያዎች ያለ VPN እየሰሩ እንደሚገኙ እና ገደቡም መነሳቱን ማረጋገጥ ችለናል። @ETHIOSTUDENTS @ETHIOSTUDENTS 8.8K views16:17