ጠቅላይ ሚኒስቴር አቢይ አህመድ ሀትሪክ ሰርቷል.... ጠቅላይ ሚኒስቴር አቢይ አህመድ ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ጨዋታ በ7 ግቦች ላይ ተሳትፎ አድርገዋል። 3 ጎሎችን አስቆጥረው 4 ግብ የሆኑ ኳሶችን አቀብለዋል። ከሁሉም በላይ ለእግር ኳሱ እጅግ ቅርብ የሆኑና የሜዳ ላይ ክህሎታቸውም አስደናቂ ነው።[Netsanet Chanalew) @ETHIOSTUDENTS @ETHIOSTUDENTS 8.3K viewsedited 16:59