Get Mystery Box with random crypto!

የሁለኛው ዙር መፈተኛ ቀን ታወቀ!!! በምዕራብ ሸዋ ዞን ባሉ 7 ወረዳዎች የመጀመሪያ ዙር | 🇪🇹 ኢትዮ Students

የሁለኛው ዙር መፈተኛ ቀን ታወቀ!!!

በምዕራብ ሸዋ ዞን ባሉ 7 ወረዳዎች የመጀመሪያ ዙር ፈተና ያልተፈተኑ ሲሆን የሁለተኛው ዙር ፈተና ቀን ታህሳስ 11 2015 እንደሆነ ዛሬ የሸዋ ዞን ትምህርት መመሪያ አረጋግጧል።

ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ዩንቨርስቲዎች ከ ታህሳስ 7-9 ይጓጓዛሉ

የተማሪዎች ዉጤት ከታህሳስ 20 እስከ 25 ውስጥ ባሉት ቀናት ያሳውቃል ተቦሏል።

ሌላ የሰላም እና ፀጥታ ችግር ካላጋጠመን በስተቀር ተማሪዎች ከ ጥር መጀመሪያ ጀምሮ ወደ ዩኒቨርስቲ እንዲገቡ ይደረጋል።


@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS