Get Mystery Box with random crypto!

#ምደባ! ምደባን በተመለከተ ጋዜጠኛ ኤልያስ በዛሬው የሬዲዮ ፕሮግራሙ ላይ አንስቶት የነበረ ሲሆን | Ethiopian Students

#ምደባ!

ምደባን በተመለከተ ጋዜጠኛ ኤልያስ በዛሬው የሬዲዮ ፕሮግራሙ ላይ አንስቶት የነበረ ሲሆን የሚመለከተውን አካል በስልክ ለማግኘት ያደረገው ሙከራ እንዳልተሳካለት ገልጾ ተማሪዎች ምደባው በይፋ እስኪለቀቅ በትዕግስት መጠበቅ እንደሚኖርባቸውና በተለያዩ ማህበራዊ ድረ ገጽ በሚለቀቁ የተዛቡ መረጃዎች ግራ እንዳይጋቡ አስተያየቱን ሰጥቷል፡፡

ቲክቫህ ኢትዮጵያም አዳዲስ መረጃዎችን ለማድረስ ዝግጁ መሆኑን እየገለጸ ተማሪዎች መረጃ የምትከታተሉበት ገጽ ትክክለኛው የትምህርት ሚኒስትር ገጽ ወይም ትክክለኛው የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ገጽ መሆኑን አጣርታችሁ ተከታተሉ፡፡

https://www.facebook.com/SHE.Ethio/ (የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፌስቡክ ገጽ)

https://www.facebook.com/fdremoe/ ( የትምህርት ሚኒስተር ፌስቡክ ገጽ)

#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@tikvahethmagazine

@emush21 @yeambaye