ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህርዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በቅዱስነታቸው የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ላይ ካስተላለፏቸው መልዕክቶች የተወሰደ፦
*
መስከረም ፪ቀን፳፻ ፲ወ፭ ዓ.ም
"""""""""""""""""""""""""""""
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
***
*ቅ
ድስት ቤተ ክርስቲያን መሪ የሚሆኗት እውነትና ብርሃን ናቸው።
በዚህ ወቅት ያ ብርሃን እየደደበዘዘና የቤተ ክርስቲያን ክብር እየቀነሰ መጥቷል።
*በአዲሱ ዓመት ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን"'መጥዎተ ርእስ "" ራስን መሥጠት"ያስፈልጋል።