#ማስታወቂያ
የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ተመድባችሁ ለምትፈተኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
2014/15 የኢትዮጵያ የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ እና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ሰመራ ዩኒቨርሲቲ ስትመጡ ማሟላት ያለባችሁ ነገሮች በትምርት ሚኒስቴር
*መያዝ የተፈቀዱ**
# አንሶላ፣ትራስ ጨርቅ፣
#የማታ ልብስ፣
#ደረቅ ምግብ፣
#ልብስ፣ቦርሳ፣
#የመፈተኛ ካርድ፣
#እርሳስ፣ላጲስ፣የማስታወሻ ደብተር፣
#ባዶ ወረቀት እና መጽሐፍ መያዝ ትችላላችሁ።
*መያዝ የተከለከሉ**
#ማንኛውም ድምፅ እና ቪዲዮ የሚቀዳ/ፎቶግራፍ የሚያነሳ መሳሪያ፤ካሜራ
#ማንኛውም ከቴሌ መስመርም ይሁን ከቴሌ ውጭ መልዕክት በድጂታል ቴክኖሎጂ መቀበያ ወይም ማስተላለፊያ ውጤቶች(ታብሌት፣ኮሚፕዩተር፣ላብቶፕ፣ ስልክ፣አይፓድ፥ሃርድ ዲስክ፣ፍላሽ እና ሌሎችንም) ባለመያዝ
ዝግጅቱን አጠናቆ ወደሚጠብወቃችሁ ሰመራ ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 26/1/2015 ጀምሮ ወደ ዩኒቨርስቲው በሰላም እንድትመጡ ያሳስባል፡፡
በመሆኑም ከመስከረም 26/1/2015 ጀምሮ እስከ ጥቅምት 11 /2/2015 ድረስ የሚሰጠውን የ2014/15 የኢትዮጵያ የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ እና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሰላም አምባሳደር በሆነው ሰመራ ዩኒቨርሲቲ በመረጋጋት እና በትኩረት በመስራት ጥሩ ውጤት እንድታመጡ ዩኒቨርሲቲው ይመኛል፡፡ (ሠመራ ዩኒቨርሲቲ)
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24