#የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና #የጊዜ_ሰሌዳ እንደሚከተለው ቀርቧል።
➤ የመጀመሪያ ዙር (የሶሻል ሳይንስ) ፦
ከመስከረም 26 - 28 (ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ)
መስከረም 29 (ኦረንቴሽን ይሰጣል)
ከመስከረም 30 - ጥቅምት 2 (ፈተና ይሰጣል)
ከጥቅምት 3 - ጥቅምት 4 (ተፈታኞች ወደየአካባቢያቸው ይመለሳሉ)
➤ ሁለተኛ ዙር (የተፈጥሮ ሳይንስ) ፦
ከጥቅምት 5 - ጥቅምት 6 (ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ)
ጥቅምት 7 (ኦረንቴሽን ይሰጣል)
ከጥቅምት 8 - ጥቅምት 11 (ፈተና ይሰጣል)
ከጥቅምት 12 - ጥቅምት 13 (ተፈታኞች ወደየአከባቢያቸው ይመለሳሉ)
(ትምህርት ሚኒስቴር / የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24