በሼይኽ ሀጅ ኢብራም ቱህፋ የተመራው ልዑካን ቡድን በሲያትል ዋሽንግተን በማካሄድ ላይ ይገኛሉ በዛሬው እለት በሲያትል እየተካሄደ የሚገኘውን ፕሮግራም OCC እና EMAS በጋራ ነው ያዘጋጁት :: በዝግጅቱ ላይ በርካታ ህዝበ ሙስሊሙ ተሳትፏል :: 5.2K views03:41