ቴዲ አፍሮ 1 ሚሊዮን ብር በቦረና ችግር ላይ ለሚገኙ ዜጎች አደረገ !! #ዓድዋ_127_ለቦረና የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ቴዲ አፍሮ የዘንድሮን የዓድዋ ድል በዓል መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ በድርቅ ሳቢያ አስቸኳይ እርዳታ ለሚፈልገው የቦረና ሕዝባችን የ1ሚልየን ብር ድጋፍ አድርጓል። Via :- ያሬድ ሹመቴ 88 views11:45