Get Mystery Box with random crypto!

ሰበር ዜና በሥላሴ ገዳም መንግስት በንፁሃን ላይ የፈፀመውን ጭፋጨፋ ያጋለጠውን ጋዜጠኛ ወግደረስ | 💚💛❤️ ዮቶራዊያን💚💛❤️

ሰበር ዜና

በሥላሴ ገዳም መንግስት በንፁሃን ላይ የፈፀመውን ጭፋጨፋ ያጋለጠውን ጋዜጠኛ ወግደረስን ለማፈን የገባው ቡድን በህዝቡ ተዋርዶ ወጣ

ከሰሞኑንን በደብረ ኤልያስ ሥላሴ  አንድነት ገዳም የተጨፈጨፉ ህፃናት፣ሴቶችን እና መነኳሳቱን ስፍራው ድረስ በመሄድ በድፍረት የመንግስትን ውሸት ያጋለጠውን ጋዜጠኛ ወግደረሰን ለማፈን ጎጃም የገባው የኦህዴድ ኃይል ዛሬ ከቀኑ 10 ገደማ በህዝቡ ተዋርደ ተባሯል።

ጋዜጠኛ ወግደረስ ጤናው የሚገኝበትን ቦታ በጥቆማ ካረጋገጡ በኋላ በሁለት የኦህዴድ ደህንነቶች እየተመራ፣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሠራዊት ያለበትን ቤት በመክበብ ይዞ ለመሄድ ጥረት አድርጓል።ይሁን እንጂ በድፍረት ጥሶ የገባውን አፋኝ ኃይል ካዎቀ በኋላ፣ የአካባቢው ወጣት እና ህዝብ ግልብጥ ብሎ በመውጣት አፋኝ ቡድኑንን እያሳደደ መልሶታል።

በጋዜጠኛው ላይ ከበባ ከመፈፀማቸው አስቀድሞ የአካባቢውን ህዝብ ለማደናገር"በመኪና ሰው ገጭቶ ነፍስ አጥፍቶል"በሚል የበሬ ወለደ ጩኸት ሲያሰሙ እንደነበረ ታውቋል።

የአካባቢው ህዝብ ግን "ነፍስ አጥፊ ጨፍጫፊዎች እናንተ ናችሁ፤እናንተ ሌቦች ሳንጨርሳችሁ ከዚህ ሂዶ በማለት አስወጥቷቸዋል።

ይሁን እንጅ ኃይል አጠናክረን እንመጣለን በሚል ደንግጠው እንደወጡ ተሰምቷል።

በየትኛውም አካባቢ የምትገኙ የጎጃም ወጣቶች ጋዜጠኞቻቸሁን ጠብቁ።

ከምስራቅ ጎጃም ዞን ጋዜጠኛ ወግደረስ እንዲያዝ የምታስተባብሩ በሙሉ ለይተናችኋል ካላረፋችሁ በዝርዝር ስምና ፎቷችሁን እናወጣለን።