በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተኮላ አይፎክሩ የመልቀቂያ ወረቀት አስገቡ ተብሎ የሚራገበ ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን የአማራ ክልል ሰላምና ደህንነት አስታወቀ። 5.8K views20:05