Get Mystery Box with random crypto!

🇪🇹Ethio job vacancy announcement 🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiojobvacancynet — 🇪🇹Ethio job vacancy announcement 🇪🇹 E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiojobvacancynet — 🇪🇹Ethio job vacancy announcement 🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @ethiojobvacancynet
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.79K
የሰርጥ መግለጫ

The channel is open to all job seekers
#በቴሌግራም እና #በፌስቡክ
#ስራ እና ስራነክ የሆኑ ማስታወቂያዎች የሚተላለፉበት ምርጥ ቻናል
#የየትኛውም ድርጅት ተቋም የስራ ማስታወቂያ በነፃ የሚተላለፍበት #የቴሌግራም ቻናል https://t.me/ethiojobvacancynet
#የፌስቡክ ገፅ https://m.facebook.com/ethiojobvacancy2020/

Ratings & Reviews

4.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-16 15:59:04
#ጥቆማ #YALI2023

የማንዴላ ዋሽንግተን ፌሎ ሺፕ ፕሮግራም የ2023 (Mandela Washington Fellowship) ማመልከቻ ዛሬ ክፍት ተደርጓል።

በአህጉሪቱ ያሉ ወጣቶች ተወዳድረው #በአሜሪካ ሀገር በሚደረግ ሥልጠና ላይ እንዲሳተፉ እድሉ ተመቻችቶላቸዋል።

ከዚህ ቀደም በርካታ #ኢትዮጵያውያን ወጣቶች እድሉን ተጠቅመው ይህንን ሥልጠና ወስደዋል።

በሥልጠናው ላይ ለመሳተፍ የሚያስፈልጉትን መስፈርቶችን ለማየትና ለማመልከት ይህን ይጫኑ
https://www.mandelawashingtonfellowship.org/apply/

Application Timeline :

• August 16, 2022 | Application opens

• September 13, 2022 | Application deadline

• November 2022 – January 2023 | Semi-finalists interviewed by local U.S. embassies and consulates

• March 2023 | Applicants are notified of their status

• May 2023 | Visa processing and Pre-Departure Orientations for Finalists

June 2023 | Fellowship begins in the United States

Via @tikvahethmagazine
662 views12:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 11:44:19
ነፃ የትምህርት ዕድል !

የሳንድፎርድ ኢንተርናሽናል ት/ቤት በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር በሚገኙ የመንግሥት ት/ቤቶች በመማር ላይ ከሚገኙ #በትምህርታቸውና #በፀባያቸው የተመሰከረላቸውን ተማሪዎች አወዳድሮ የነፃ ትምህርት ዕድል ለመሥጠት ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ አሳውቆናል።

ተወዳዳሪ ተማሪዎች ለነፃ ትምህርቱ ውድድር ለመመዝገብ ሲመጡ የሚከተሉትን መስፈርቶች አሟልተው የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት መግለጫ ኮፒ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል።

1. በአ/አ ከሚገኙ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ውስጥ ተማሪ መሆን

2. ተማሪው የተወለደው እ.ኤ.አ ነሐሴ 31/2008 ድረስ 14 ዓመት የሚሞላዉ ነገር ግን 15 ዓመት በታች የሆነ ይህንንም የሚያረጋግጥ የልደት የምሥክር ወረቀት ይዘው መቅረብ የሚችሉ

3. በ2014 የትምህርት ዘመን መጨረሻ የ8 ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካይ ወጤት ከ95% በላይ የሆነ

4. የ7ና 8 የክፍል ትምህት ለየብቻው አማካይ ውጤቱ ከ90% በላይ የሆነ

5. ስለመልካም ሥነምግባሩ ወይም ፀባዩ ከሚማርበት ት/ቤት የጽሁፍ ማስረጃ በሳንድፎርድ ተቀባይነት ሲያገኝ ማምጣት የሚችል

6. ት/ቤቱ የሚሰጠውን የመግቢያና ቃለመጠይቅ ፈተናዎችን የተሻለ ዉጤት ማስመዝገብ

7. የወላጅ/የአሳዳጊ ሙሉ ፈቃድ ያገኘ

8. አሸናፊ የሚሆነው ተማሪ በአሥረኛ (10) ክፍል በት/ቤቱ ተመዝግቦ ለመማር ፈቃደኛ የሆነ ናቸዉ።

9. የምዝገባ ሰዓት ጠዋት 2፡30 - 6:00 ከሰዓት ከ7:30 - 9:30

መስፈርቱን ያሟሉ ተማሪዎች ነሐሴ 19/2014 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ላይ ለፅሁፍ ፈተና ይቀርባሉ።

ቦታ፦ ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል አካባቢ በሳንድፎርድ ት/ቤት እስከ ነሐሴ 18 ከቀኑ 6 ሰዓት ድረስ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይቻላል።

@tikvahethiopia
1.1K views08:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 21:14:41
" የተጭበረበራችሁ በስልክም ፤ በአካልም እየቀረባችሁ አመልክቱ " - የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በተለያዩ የኦንላይን ማጭበርበሪያ ድርጊት ገንዘባቸውን ያጡ ሰዎች በ991 ወይም 987 ላይ መረጃ መስጠት ይችላሉ አለ።

ፌዴራል ፖሊስ ይህን ያለው ለኢቢሲ በሰጠው ቃል ነው።

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጄይላን አብዲ ፤ " የማህበራዊ እና የኦንላይን ሚዲያዎችን በመጠቀም የበርካታ ሰዎችን ገንዘብ ከሰበሰቡ በኋላ አድራሻቸውን በማጥፋት የተሰወሩ አካላት መኖራቸውን ከደረሰ ጥቆማና ከተለያዩ ምንጮች መረዳት ችለናል " ብለዋል።

ይህን ጉዳይ አስመልከቶ ከተለያዩ የህግ አስከባሪ አካላት ጋር በመተባበር መረጃ የማጣራት እና የምርመራ ስራ እየተሰራ ይገኛል የማጭበርበር ድርጊት የተፈፀመባቸው እና የተመለከቱ ከላይ ባሉት ስልኮች እየደወሉ ማመልከት ይችላሉ ብለዋል።

ከስልክ በተጨማሪ ሜክሲኮ በሚገኘው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና መስሪያ ቤት 7ኛ ፎቅ የኢንተለጀንስ ቢሮ በመቅረብ መረጃ መስጠት እንደሚችሉ ኃላፊው ለኢቢሲ ተናግረዋል።

ልክ እንደ FIAS 777 አሁን ላይ የተመሳሳይ የማጭበርበር ስራ ከሚሰራባቸው ድረገፆች መካከል hulu61፣ HDU፣ workxo፣ Crowd 1፣ vemo1 እና ሌሎችም ተጠቃሽ መሆናቸው ተገልጿል።

ከዚህ ቀደም በFIAS 777 እና መሰል ድርጅት ነን ባዮች ከ1 ሺ ብር አንስቶ ከ100 ሺህ ብር በላይ የተጭበረበሩ የሚመለከተው አካል መፍትሄ ይፈልግላቸው ዘንድ ጥሪ ሲያቀርቡ እንደነበር አይዘነጋም።

(ማስታወሻ - https://t.me/tikvahethiopia/71364)

@tikvahethiopia
2.0K views18:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-01 20:49:47 Job Title: Secretary

Company: Private

Job Type: Permanent

Description: ፆታ: ሴት

የስራ ልምድ:
በፀሀፊነት እና በቢሮ አስተዳደር የስራ መደብ 2 አመት እና ከዚያ በላይ የሰራች

ተፈላጊ ችሎታ:
መሰረታዊ የኮምፒውተር እውቀት ያላት
በ Microsoft Office Word, Excel, MS & PowerPoint በፕሮፌሽናል ደረጃ ማዘጋጀት እና መጠቀም የምትችል
በአማርኛ and English ቋንቋ በፍጥነት መተየብ (በኮምፒውየር መፃፍ የምትችል)
Experience in filling embassy forms

ለበለጠ መረጃ እና ሲቪ በቴሌግራም ለመላክ:
0902099055

የማመልከቻ ቀን: እስከ ሰኔ 30, 2014
2.2K views17:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-24 20:06:26
#ጥንቃቄ

እንደ FIAS 777 አይነት ሌሎች ተመሳሳይ ስራ የሚሰሩ ስላሉ ገንዘባችሁን እንዳትበሉ አደራ እንላለን።

በተለይ አሁን ያሉብንን ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ተገን በማድረግ በርካታ ወጣቶችን የሚያጭበረብሩ፤ ትንሽ ሰዎች እየከበሩ ሌሎች ብዙሃኑ ባዷቸውን የሚቀሩበት የማታለል ስራዎች በስፋት እየተስተዋለ ነው።

በትንሽ ብር ብዙ ታተርፋላችሁ፣ ዘመናዊ ስራ ነው፣ ከኢኮኖሚ ችግራችሁ በቶሎ ትላቀቃላችሁ እያሉ ወጣቶች ንብረታቸውን ሽጠው፣ ከሰው ተበድረው ገንዘብ ከከፈሉ በኃላ የውሃ ሽታ እየሆነባቸው ነው።

አንድ የቤተሰባችን አባል ልክ FIAS 777 እንደሚባለው አይነት HDUHDU በሚባል ተመሳሳይ ድርጅት እስከ 70,000 የተበሉ የሚያውቃቸው ብዙ ሰዎች መኖራቸውን ጠቁሞ እነዚህም አካላት ዛሬ ደብዛቸውን ማጥፋታቸውን ገልጿል።

አንድ ሌላ የቤተሰባችን አባል በዚህ HDUHDU በሚባለው እስከ 93000 ብር ድረስ የተበሉ ብዙ ጓደኞች እንዳሉት ገልጾ በርካታ ወጣቶች ብዙ ለማግኘት ሲሉ ያላቸውን ገንዘብ እና ጊዜያቸውን እያጡነውና ይጠንቀቁ ብሏል።

ሌሎች ከላይ ከተገለፁት ባለፈ ስም እየቀያየሩ በርካቶችን ገንዘብ የሚቀበሉ በሂደቱ ትንሽ ሰው አትርፎ ብዙሃኑ ያለውን የሚያጣበትን ስርዓት የዘረጉ ስላሉ ጥንቃቄ ያስፈልጋል። ዋነኛዋቹ ሰዎች ውጭ ናቸው እየተባለ የሚነገር ሲሆን ገንዘብ የሚሰበሰበው እዚህ ኢትዮጵያ ባሉ ኤጀንቶች ነው።

ሁሌም ወደ ሆነ እንቅስቃሴ ሲገባ ህጋዊ እና ትክክለኝነቱን ማረጋገጥ ማጣራት ያስፈልጋል ፤ አሁን አሁን እየመጡ ያሉ ህገወጥ ድርጊቶች የሰዎችን ገንዘብ በመብላት ባለፈ ወዳጆችን እርስ በእርስ እንዲኮራረፉም እያደረገ ነው ፤ ህጋዊ መንገድ ብቻ እንከተል እንላለን።

(ማስረጃዎቻችሁን ለሚመለከታቸው አካላት ለማድረስ እና ምላሽ ካለ ለማሳወቅ እንጥራለን)

@tikvahethiopia
2.3K views17:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-24 20:06:25 ጥንቃቄ
1.5K views17:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-01 11:17:01
የድርጅት ስም: በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የጤና ዋና መምሪያ
ምዝገባው የሚያበቃበት ቀን: ግንቦት 27, 2014
ተፈላጊ የሰው ኃይል: 55 ክፍት የስራ ቦታዎች

የስራ መደብ: ነርስ ፕሮፌሽናል I

ደመወዝ፡ 6193 ብር
የስራ ቦታ፡ አላጌ ማገገሚያ ማእከል
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 26
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በነርሲንግ ዲግሪ ያለው/ላት

የስራ መደብ: ፊዝዮቴራፒ ፕሮፌሽናል I

ደመወዝ፡ 6193 ብር
የስራ ቦታ፡ አላጌ ማገገሚያ ማእከል
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 08
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በፊዝዮቴራፒ ዲግሪ ያለው/ላት


የስራ መደብ: ጠቅላላ ሃኪም I

ደመወዝ፡ 9056 ብር
የስራ ቦታ፡ አላጌ ማገገሚያ ማእከል
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 04
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቀ/ች

የስራ መደብ: ፋርማሲ ፕሮፌሽናል I

ደመወዝ፡ 7071 ብር
የስራ ቦታ፡ አላጌ ማገገሚያ ማእከል
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 03
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በፋርማሲ ዲግሪ ያለው/ላት

የስራ መደብ: ራድዮሎጂ ቴክኖሎጂስት I

ደመወዝ፡ 7071 ብር
የስራ ቦታ፡ አላጌ ማገገሚያ ማእከል
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 02
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በራድዮሎጂ ቴክኖሎጂ ዲግሪ ያለው/ላት


የስራ መደብ: አንስቴዥዮሎጂ ፕሮፌሽናል I

ደመወዝ፡ 7071 ብር
የስራ ቦታ፡ አላጌ ማገገሚያ ማእከል
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 02
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በአንስቴዥዮሎጂ ሳይንስ ዲግሪ ያለው/ላት
2.6K views08:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-17 19:44:50
ግንቦት 8/2014 ዓ.ም. የወጣ የስራ ማስታወቂያ

#ethiopian_electric_power
22 ቦታዎች በ0አመት ... 23 ቦታዎች ልምድ ላላቸው

Professions for 0 year:
#accounting ,
#child_care ,
#clinical_nurse ,
#information_technology ,
#laboratory_technician ,
#law ,
#secretary ,


Professions With Exp:
#child_care ,
#clinical_nurse ,
#medical_doctor ,
#medical_laboratory_technology ,
#pharmacist ,

Deadline: May 30, 2022
Salary: 3,564 - 20,555
Location: #addis_ababa, #ethiopia,


መረጃውን ለሌሎችም #በማጋራት #Share በማድረግ በስራ ፍለጋ ለሚንከራተቱ ወዳጆቻችንና ወገኖቻችን እናካፍል ::
#በቴሌግራም https://t.me/ethiojobvacancynet

#በፌስቡክ https://m.facebook.com/ethiojobvacancy2020/
2.5K views16:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-16 19:15:37
#ጥቆማ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለሚገኙት መንጌ፣ ከማሽ፣ ፓዌና ወንበራ ሆስፒታሎች ጠቅላላ ሃኪም ይፈለጋል።

በአጠቃላይ በተጠቀሱት ሆስፒታሎች የሚፈለጉት የጠቅላላ ሀኪም ብዛት 11 ሲሆን ሁሉም በቋሚነት የቅጥር ሁኔታ ነው የሚፈለጉት።

ተፈላጊ ችሎታን በሚመለከት ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ በጠቅላላ ሀኪም የተመረቀ/ቀች መሆን ይጠበቅበታል/ታል ፤ የስራ ልምድ 0 አመት ሲሆን ደመወዝ 9,056 ብር ነው።

(ከላይ በተያያዙት ምስሎች ተጨማሪ መረጃ ይመልከቱ)

@tikvahethiopia
1.9K views16:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ