#ጥቆማ የአድቫንስድ ኳንቲቲ ሰርቬይንግ ስልጠና ለመውሰድ የሚፈልጉ ተጨማሪ ተማሪዎች ክላስ የሚጀመርበት ቀን በአንድ ሳምንት እንዲራዘም በጠየቁን መሰረት ሚያዝያ 30/2014 ለመጀመር አቅደን የነበረውን ክላስ ወደ ግንቦት 07/2014 ያዛወርን መሆኑን እየገለጽን ምዝገባው ከግንቦት 7 በኋላ የማይቀጥል መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ 0911439855 for details ሚያዝያ 29/2014 3.5K viewsENG Sintayehu Melese, 09:08