#REMEDIAL #UEE #EXIT
በርካታ ተማሪዎች የሪሜዲያል ማጠቃለያ ፈተና ፣ የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና እና የዩንቨርሲቲ መውጫ ፈተና የሚሰጥበትን ትክክለኛ ቀን ጠይቀውናል። atc_news ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች አካዳሚክ ካላንደር ባገኘው መረጃ መሰረት
፨የሪሜድያል ፈተና ከሰኔ 25-30/2015 ድረስ ይሰጣል።
፨የ2015 የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከሀምሌ 05-14/2015 ድረስ ይሰጣል።
፨የ2015 ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከሀምሌ 17-27/2015 ድረስ ይሰጣል።
====================
ፈተናዎቹ በዩንቨርሲቲዎች በሚሰጡበት ጊዜ ተፈታኝ ያልሆናቹህ መደበኛ ተማሪዎች ከግቢ የምትወጡበት እና ወደ ግቢ የምትመለሱበትን ቀን ከዩንቨርሲቲዎቻቹህ updated academic calendar ላይ ተመልከቱ
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy