#JigjigaUniversity ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ቋንቋ መመዘኛ ፈተና (IELTS Test) በተቋሙ ዋና ግቢ መስጠት ሊጀምር ነው። ዩኒቨርሲቲው ከብሪቲሽ ካውንስል ጋር በመተባበር ፈተናውን መስጠት እንደሚጀምር ገልጿል። @Ethio_Students_only @Ethio_Students_only @Elshio_Academy 1.1K viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, 16:15