የድህረ ምረቃ ተማሪዎች መግቢያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ2ኛ ጊዜ ህዳር 05-6 /2016 ይሰጣል
...................................................
ህዳር 04/2016 ዓ.ም (የትምህርት ሚኒስቴር) የድህረ ምረቃ ተማሪዎች መግቢያ ፈተና (Graduate Admission Test) በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ2ኛ ጊዜ ህዳር 05-6 /2016 ይሰጣል።
ፈተናው በ46 የፈተና ማዕከላት የሚሰጥ ሲሆን ዘጠኝ ሺ ሰባ ተማሪዎች ለመፈተን ተመዝግበዋል።
ፈተናው ከህዳር 5-6 ለሁለት ቀናት የሚሰጥ ይሆናል።