#ማስታወቂያ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚሠጠው ብሄራዊ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና ከመስከረም 21 ጀምሮ እስከ 25/01/2016 ዓ.ም ምዝገባ እየተካሄደ ይገኛል። ለመመዝገብ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቴሌ ብር ሱፐርአፕ https://portal.aau.edu.et ወይም ለዚህ ፈተና ብቻ በሚያገለግለው https://gat.aau.edu.et ይመዝገቡ 13.8K views07:59