ሸዋሮቢት የሸዋሮቢት ከተማ የአስተዳደርና ፀጥታ ዘርፍ ም/ኃላፊ አቶ አብዱ ሁሴን ማንነታቸው ካልታወቁ ሰዎች በተተኮሰ ጥይት መገደላቸው ተሰምቷል። ከስፍራው የደረሰን መረጃ ከቢሮ ወጥተው ወደ መኪና ሲገቡ ጥቃቱ እንደተፈፀመባቸው ያመለክታል። @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news 9.8K viewsedited 16:16