የመፅሀፉ ርዕስ: "አዎ ! እሱ ጋ ያመኛል "
ደራሲ : አድኃኖም ምትኩ
(ከመፅሀፉ የተቀነጨበ)
"... አክሱም ወይ ላሊበላ አልያ ፋሲለደስ በስንት ቢሸጥ ያዋጣል ?? ታሪክስ ይሸጣል ? ...
.
.
... አቅም የሆነኝ ፣ የሕይወት ጣዕም ያልተማጠጠብኝ ትላንቴ ላይ ተተክዬ ነው :: ትናንትሽን ሽጪልኝ ነው የሚሉኝ :: እኔ ከትናንቴ ውጪ ምን አለኝ ? ... "
.
.
#ቤተሰብ ገዝታችሁ አንብቧት
Comment Share
➷ ➷
@sam_lizu @ethio_fiction