Get Mystery Box with random crypto!

🇨🇬 ደጉ ሳምራዊ (ኢትዮጵና ቅድስት ቤተክርስቲያን )

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_betecrstian — 🇨🇬 ደጉ ሳምራዊ (ኢትዮጵና ቅድስት ቤተክርስቲያን )
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_betecrstian — 🇨🇬 ደጉ ሳምራዊ (ኢትዮጵና ቅድስት ቤተክርስቲያን )
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_betecrstian
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.62K
የሰርጥ መግለጫ

#ደጉ_ሳምራዊ
የተገፊዎች ድምፅ ነው!!!
-ህዳር 2-2013 ዓ.ም
@Ethio_Betecrstian
ለአስተያየትዎ ➧➧ @gebretsadik24_bot ላይ ቢጽፉልን ከእኛ ጋር ይደረሳል።

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-12-07 09:39:24
እናታለም ኢትዮጵያ ሀዘን መከራ ላይ ናት፣
ልጆቿ በዘረኝነት እርስ በርሳቸው ተጫርሰውባት።



Share and join
@Ethio_Betecrstian
211 viewsedited  06:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-07 08:59:59 የሰውን ልጅ በተንኮል የሚገድል ሁሉ የተረገመ ነው። ሲገደል አይቶ የማይከላከል፣ የማይናገር ሁሉም እንዲሁ የተረገመ ነው።

ኩፋሌ 5፣ 92 "እግዚአብሔር ከአቤል እጅ መሥዋዕትን
ተቀብሎአልና፥ ከቃየን እጅ ግን መሥዋትን
አልተቀበለምና በሦስተኛው ኢዮቤልዩ መጀመሪያ ቃየን አቤልን ገደለወገደለው ስለ ተገደለም በምድረ በዳም እየተካሰሰ ደሙ ከምድር እስክ ሰማይ ጮኸ" እግዚአብሔርም ስለ ገደለው ስለ አቤል ቃየንን ዘለፈው፤ ስለ ወንድሙ ስለ አቤል ደም በምድር ላይ ተቅበዝባዥ አደረገው፥ በምድርም ረገመው። ለዚህ ወንድሙን በተንኰል የሚገድል ሰው የተረገመ እንደ ሆነ በሰማይ ጽላት ተጻፈ። ያዩም ሁሉ ይሁን አሉ። አይቶም ያልተናገረ ሰውእንደ እርሱ የተረገመ ይሁን። ስለዚህም እኛ በሰማይና በምድር፥ በብርሃንና በጨለማ በሁሉም የሚደረገውን ኀጢአት ሁሉ በአምላካችን በእግዚአብሔር ፊት እንናገር ዘንድ መጣን አሉ፤ አዳምና ሚስቱም ስለ አቤል አራት የዘመን ሱባዔ እያለቀሱ ኖሩ።
============================
በሰላም ጊዜ በየአውደ ምህረቱ እየተንገዋለሉና ፈረንጅ በሠራው ድምፅ ማጉያ እያዝገመገሙ ያጠኑትን ጥቅስ የሚያጎርፉ ሰባኪያን ወገኖቻቸው እንደ እንሰሳ በተደራጀና በተቀናጀ ሥርዓት ሲታረዱ አሁንም ዝም ማለት ብቻ ሳይሆን የጭፍጨፋ ተራቸውን የሚጠብቁትን "አጨብጭቡና እልል በሉ፤ ገንዘብ አምጡ" ከማለት አልፈው ራሳችሁን ከመጣባችሁ መዋቅራዊ ጥቃት ጠብቁ ማለት ለምን ተሳናቸው? ይባስ ብለውም ለማረሳሳት ብልጭልጭ ነገርን አብዝተው ማቅረባቸው እና የሕልውናን አጀንዳ እየተቃወሙ በጊዜአዊና ጊዜ በሚሰጥ ጉዳይ ምእመናንን ስለምን ያዘናጋሉ? በወለጋና በመላው ኦሮሚያና ትግራይ ኦርቶዶክሳዊያን ከእምነታቸው እንዲወጡና በጦእነትና በተደራጀ ገዳይ ፍጅት ሲፈጸም እንዴት ከጀንዳ መሆን አልቻለም?

በእግዚአብሔር መለኮታዊ አንደበት "አይቶም ያልተናገረ ሰው እንደ እርሱ (እንደቃየን) የተረገመ ይሁን"።

Fa. Wa

Share and post
@Ethio_Betecrstian
206 views05:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 11:41:18
"አቤቱ ወደ ሞት የሚነዱትን ታደግ፤
ሊታረዱ የተወሰኑትን አድን" ምሳ.24:11

በዚህች ሰዓት በወለጋ ወገኖቻችን በፍርሃትና ጭንቀት ላይ ናቸው:: እነርሱን የከበበ ሞት ያልከበበን እነርሱ ባሉበት ሥፍራ ባለመገኘታችን ብቻ ነው:: አድራሻው ተቀየረ እንጂ አሁንም እንደ ቅጠል የሚረግፉት የገዛ ወንድሞቻችን ናቸው::

"አቤቱ እስከ መቼ ድረስ ነው?" መዝ. 6:3

Share And Join
Ethio_Betecrstian
230 views08:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 11:36:22
አንተ ግን ከራስህ ጋራ ከታረቅክ ሰማይና ምድር ከአንተ ጋራ ይታረቃሉ።

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ

share and join
@Ethio_Betecrstian
217 viewsedited  08:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-04 20:24:03
ይቺን የሰቆቃና የእልቂቱን ጥቂት ገፅታ ብቻ የምታሳይ ምስል ተመልከት!

ክቡር የሆነውን ሠብአዊነት የተሰኘ ሰዋዊ የመመልከቻ መነፅር አድርግ ፥ ከዚያም "ነግ በእኔ!" የሚለውን የሀበሻ ብሒል አስታውሰህ " የሚታረዱትና የሚጨፈጨፉት ብሎም በእሳት የሚቃጠሉት የኔ ቤተሰቦች ቢሆኑስ?" ብለህ ለአፍታ አሰላስል?

ምን ተሠማህ ?

"አማራ" ተብለው ስለሚታረዱና ስለሚጨፈጨፉ ብቻ "አማራዎች ማንነትን መሠረት ያደረገ ጭፍጨፋ ተፈፀመባቸው"  እንላለን፡፡ ሀቁም ይሄው ነው!

ነገርግን በእንዲህ አይነቱ መንገድ 5 አመታት የቀጠለው እልቂት ከአማራው አልፎ  ፥ የእያንዳንዳችን ቤት ሳያንኳኳ እንደማይቆም ለአፍታ አስበኸው ታውቃለህን ?

Share and join
@Ethio_Betecrstian
279 views17:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ