|| አርሰናሎች የ19 አመቱን ወጣት አጥቂ ኢቫን ፈርጉሰንን ይወዱታል ። ነገር ቅድሚያ የሚሰጠው ከሳካ እና ማርቲኔሊ ጋር ሊፎካከር የሚችል የክንፍ መስመር ተጫዋች የመሆን ዕድሉ ከፍተኛ ነው ። በተጨማሪም እንደ ዙቢሜንዲ አይነት ከራይስ ጋር በጥልቅ አማካይ ክፍል ውስጥ ለረጅም ጊዜ እንዲጣመሩ ይፈለጋል ። [ ጆን ክሮስ ] "SHARE" . @ETHIO_ARSENAL 25.0K views𝙼𝚎𝚜𝚞𝚝 𝚂𝚊𝚖𝚒, edited 17:44