ዴቪድ ኦርኔስታይን [አትሌቲክስ]፡- "አርቴታ ካይ ሃቨርትዝን የማስፈረም ፉክክርን መርቷል ሪያል ማድሪድ እና ባየር ሙኒክ ሃቨርትዝን የማስፈረም ፍላጎት ቢኖራቸውም ካይ ሃቨርትዝ ግን ፍላጎቱ አርሰናልን መቀላቀል ብቻ ነበር።" @ETHIO_ARSENAL | #HAVERTZ 12.9K viewsᴋᴀɪ ᴋᴀʟᴇʙ, 06:00