ገብርኤል ጂሰስ ምንም እንኳን የጉዳት ችግር ቢገጥመውም በአርሰናል የውድድር ዘመን መጨረሻ ትልቅ ሚና ለመጫወት በአካል ዝግጁ እንደሆነ እርግጠኛ ነው። እሱ የበለጠ ጥንካሬ እንደሚሰማው እና እሁድ ከማንቸስተር ሲቲ ጨዋታ በፊት በደንብ ልምምዱን እያደረገ ይገኛል ። #jordandavies SHARE ||| @ETHIO_ARSENAL 30.4K views man.uelb x , 15:22