ሰሞኑን አዲስ በተመሰረተው ሸገር ከተማ የፈረሱ የመስጅዶች ቁጥር ከ8 በላይ ደርሷል። በመስጅዱ ውስጥ ቅዱስ ቁርዓንን ጨምሮ ሌሎች የእምነት መዛግብቶች ለማውጣት እንኳን እድል አለመሰጠቱ ትንሽ አሳሳቢ ነው። ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት @Dani_peromotor @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 2.0K views16:59