ዛንዚባር በፌደራል መንግሥቱ እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት(ሸኔ) መካከል የሚደረገው ድርድር ከትናንት ማክሰኞ ሚያዚያ 17/2015 ዓ.ም. በታንዛኒያዋ ራስ ገዝ ግዛት ዛንዚባር መጀመሩ ይታወሳል።የሰላም ንግግሩ ዛሬም ቀጥሎ እየተካሄደ ነው ተብሏል። @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 2.7K views08:24