በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ ጉንችሬ ከተማ የእምነት ቅርፅ የያዘ ግጭት ዛሬም ለ2ኛ ጊዜ መከሰቱን ነዋሪዎች ጠቁመዋል።በተቻለ መጠን ይህንን ጉዳይ በአስቸኳይ ባለበት የመፍታትና የማስቀረት ተግባር ቢከናወን መልካም ነው። @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 3.7K viewsedited 02:58