የጉምሩክ ኮሚሽን ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዚያ 12 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል የገቢ እና የወጭ 447·9 ሚሊየን ብር የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን አስታውቋል።አሁንም የቁጥጥር ስራ በሁሉም ቅርንጫፎች ተጠናክሮ መቀጠሉን አመልክቷል። @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 3.6K viewsedited 02:58