የፌዴራል ጠቅላይ ሼሪዓ ፍርድ ቤት የዒድ አልፈጥር በዓል ጨረቃ ዛሬ ሀሙስ ማታ ከታየች ነገ አርብ ካልታየች ደግሞ ቅዳሜ ይከበራል ሲል አሳውቋል ይህን ያሳወቀው ዛሬ በሰጠው መግለጫ ነው። 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ፤ ለኢትዮጵያና ለመላው ዓለም ህብረተሰብ የሰላም፣ የደስታና የፍቅር እንዲሆን መልካም ምኞቱን የገለፀው ሼሪዓ ፍርድ ቤቱ ሙስሊሙ ህብረተሰብ በዓሉን ሲያከብር ያጡና የተቸገሩ ወገኖችን በማሰብና በመርዳት እንዲሆን ጥሪ አቅርቧል። @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 2.9K views15:04