አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ማንነትን መሰረት ያደረገ እስር መደረጉ የደረሰኝ መረጃ ይጠቁማል። ዛሬ አመሻሽ ዮሃንስ የሚባል የህግ ተማሪ መታሰሩን እና ሌሎችም እንደታሰሩ ምንጮች ለሰበር ዜና ET ገልፀዋል። ሚያዝያ 10/2015 ዓ.ም =======≠======== ለተጨማሪ መረጃዎች ቻናላችንን join ያድርጉ፣መረጃ ለሚፈልጉ ለሌሎች ጋብዙ @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 2.1K views18:18