በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ አማራ የሆኑ የብልፅግና አባል የወረዳ እና የቀበሌ አመራሮች መታሰራቸው ታውቋል። በተለይ በንፋስ ስልክ ክፍለተማ ብዙ አመራሮች ታስረዋል። እስካሁን ከ14-15 የሚደርሱ አመራሮች ታስረዋል። ለእስር የተዳረጉበት ምክንያትም የፋኖ ደጋፊ ናችሁ፣ፅንፈኛ ናችሁ እንዲሁም በሙስና ተጠርጥረው እንደታሰሩ እና እስካሁን ፍርድ ቤትም አልቀረቡም። ሚያዝያ 10/2015 ዓ.ም =======≠======== ለተጨማሪ መረጃዎች ቻናላችንን join ያድርጉ፣መረጃ ለሚፈልጉ ለሌሎች ጋብዙ @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 2.6K views09:35